የወረዳዉን ሕዝብ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት ያረጋገጠ አመቺና አሣታፊ የሆነ የፖለቲካ ሥርዓት ተዘርግቶ የዜጎችን ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ተጠብቀው፣ ልማትና ዕድገት ለማምጣትና ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል መንግሥታዊ መዋቅር ማለትም የሕግ አውጪ ፣ አስፈፃሚና የዳኝነት አካላትን በማደራጀት እየተሠራ ነው፡፡
የወረዳዉን ሕዝብ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት ያረጋገጠ አመቺና አሣታፊ የሆነ የፖለቲካ ሥርዓት ተዘርግቶ የዜጎችን ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ተጠብቀው፣ ልማትና ዕድገት ለማምጣትና ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል መንግሥታዊ መዋቅር ማለትም የሕግ አውጪ ፣ አስፈፃሚና የዳኝነት አካላትን በማደራጀት እየተሠራ ነው፡፡