እንኳን ደህና መጡ!

የኮልሜ ወረዳ በኮንሶ ዞን ውስጥ ካሉ አራት ወረዳዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን መልክዐ ምድራዊ አቀማመጡ በ5016’15” እስከ በ5021′20′′ ሰሜን ላቲትዩድ እና በ 37020′ 15′′ እና 37026’49′′ ምስራቅ ሎንጊትዩድ መሥመሮች ዉስጥ የሚገኝ ሲሆን አዋሳኞቹ በደቡብ የቦራና ዞን(ቴልቴሌ ወረዳ)፣በምዕራብ የደቡብ ኦሞ ዞን (በና ፀማይ ወረዳ)፣ በሰሜን የኧሌ ዞን(ኮላንጎ ዙሪያ ወረዳ) እንዲሁም በምስራቅ ከና ወረዳ እና ካራት ዙሪያ ወረዳ ናቸዉ፡፡ ወረዳዉ ከባህር ጠለል በላይ ከ501—2000 ሜትር ከፍታ ያላቸዉን ሥፍራዎች የሚሸፍኑት ሲሆን አየር ንብረቱም 70% ደረቅ ቆላማ፣ 30% ደግሞ ወይና ደጋ እንደሆነና አመታዊ አማካይ የሙቀቱ መጠን ከ17.8 ዲግር ሴንትግሬድ እስከ 28.6 ይደርሳል፡፡ የወረዳዉ ቆዳ ስፋት 454.3 ኪ. ሜ2 ሲሆን የሕዝብ ሥርጭት/አሰፋፈር/ ከቦታ ቦታ የሚለያይ ሲሆን ጥግግቱ በስኩየር ኪ.ሜትር 106 ሰው ነው፡

  • Related Posts

    ራዕያችን

    ራዕያችን በወረዳዉ ዘላቂ ልማትን በማስመዝገብ፣ ሠላምንና መልካም አስተዳደርን በማስፈን የሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት የተረጋግጠና ወረዳዉ የሰላም፤ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት ሆኖ ማየት ነው፡፡

    ማንበብ ይቀጥሉ

    Continue reading

    Leave a Reply

    Your email address will not be published. Required fields are marked *

    You Missed

    የመንግሥት ምንነት

    • By admin
    • April 10, 2026
    • 90 views
    የመንግሥት ምንነት

    እንኳን ደህና መጡ!

    • By admin
    • April 4, 2026
    • 80 views
    እንኳን ደህና መጡ!

    ራዕያችን

    • By admin
    • April 4, 2026
    • 75 views
    ራዕያችን